Pages
የፊት፡ገፅ
ዜና
የዕለቱ፡ምንባብ
የልጆች፡ገፅ
ሥነ፡ጥበብ
ታሪክ
መፃህፍት
የምስል፡ክምችት
የፀሎት ገፅ
አድራሻችን
Sunday 30 August 2015
ቀጣዩ የቅዳሴ መርሐ ግብር
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን
የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ቀጣዩ የቅዳሴ መርሐ ግብር እንደ ኢትዮጵያን አቆጣጠር መስከረም 8፣ 2008 ሲሆን በአውሮፓውያን አቆጣጠር ሴፕቴምበር 19፣ 2015 መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
በእለቱ ከቅዳሴው በረከት ተሳታፊ እንድትሆኑ በእግዚአብሔር ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
የቤተክርስትያኑ አስተባባሪዎች
No comments:
Post a Comment
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment